EthiopiaPoliticsRegionsSocial

ብ/ጄነራል ከማል ገልቹ የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አርትስ03/02/2011

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ብ/ጄነራል ከማል ገልቹን የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡

ኮሎኔል አበበ ገረሱ ደግሞ የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡

የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ

Show More

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button
Close
Close
Close Bitnami banner
Bitnami