EthiopiaSocial

የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 26 የአደጋ መከላከያ ተሸከርካሪ ማሽነሪዎችን ከአስተዳደሩ ተረከበ፡፡

የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 26 የአደጋ መከላከያ ተሸከርካሪ ማሽነሪዎችን ከአስተዳደሩ ተረከበ፡፡

ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ በአንድ መቶ ሰባ አንድ ሚሊየን ብር ግዢ የፈጸመባቸውን 26 የአደጋ መከላከያ ተሸከርካሪ ማሽነሪዎች ነዉ ለአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ያስረከቡት ፡፡

እነዚህ ማሽነሪዎች ኮሚሽኑ የአደጋ መቆጣጠር ምላሽ አሰጣጥ የዝግጁነት አቅሙን ያሳድገዋል ተብሏል፡፡

ኮሚሽኑ 42 የአደጋ መቆጣጠሪ ማሽኖች ብቻ ነበሩት ፡፡

 

Show More

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button
Close
Close
Close Bitnami banner
Bitnami